
ለገንዘብ ብሎ ብሔሩን እየተሰደበ ምንም የማይተነፍስ ሆድ አደር ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ!
አልገባውም እንጂ አንተም ደነዝ ነህ እኮ ነው ያለው ስብሓት ነጋ! *ያየሰው ሽመልስ፦ ጭቆና ከነበረ ለምንድነው ኣማራው እንደ ህወሓት ያልታገለው? ኣቦይ ስብሓት፦ አንተን የመሰለ የለም ስለተባለ። ስለደነዘዘ!!


Re: ለገንዘብ ብሎ ብሔሩን እየተሰደበ ምንም የማይተነፍስ ሆድ አደር ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ!
Please wait, video is loading...
Re: ለገንዘብ ብሎ ብሔሩን እየተሰደበ ምንም የማይተነፍስ ሆድ አደር ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ!
አስመሳይ የወያኔ ሎሌ ነው ፡፡ ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ እሸን ያፈላው ነገር ቢሆን እንደ ያየሰው ሽመልስ አይነት አስመሳይ የወያኔ ሎሌዎችን ነው ፤ ተመልከት ልደቱ ክህደቱን አይኑን አጥቦ የአደዋ ድል ያሳፍረኛል ፤ በቅንጅት ግዜ ልክ እንደ ማንዴላ የስንብት ደብዳቤ ጽፎ ፤ጎደኞቹን እስር ቤት አስገብቶ ፤ ከአቦይ ስብሀት ጋር ሸራቶን የሚሰበሰብ ጀርባ ወጊ ዛሬ አብይን ሊዘልፍ ይመጣል ፤ ያየሰው ሪፖርተ ጋዜጣ ሲሰራ ወይኔዎችን ገበና ለመሸፍን እያስመሰለ ሲሰራ የነበረ የወያኔ ሎሎ ነው ፡ ስለዚህ ይህንን እንደ ድመት ገንዘብ ሲያይ ጭራውን የሚያምሰውን ጋዜጠኛ አትበለው ፡ ሆደኛ በለው፡፡ የወያኔ 27 አምት ምርት ሆዳም ብቻ ነው፡፡