Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40005
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያ በአስዋን ግድብ ላይ ያላትን ባለቤትነት ማንሻው ግዜ አሁን ነው !

Post by Horus » 09 Mar 2020, 02:52

ኢትዮጵያዊያን በአስዋን ግድብ ላይ ጥያቄ እያነሱ ነው። ያባይ ውሃ 85% የኢትዮጵያ ሃብት ነው፣ ያገራችን ውሃ ነው ። 85% ዉሃችን ብቻ ሳይሆን በዉሃን ተሸካሚነት ወደ ግብጽ የሚሄደው የኢትዮጵያ ለምለም አፈርና ማዕድናት የሚሄደውን ሃብት ማስቆም፣ አለያም ግብጽ ተገቢውን ክፍያ ማድረግ አለበት ።



Post Reply