Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

አብይ አመድ አፋን ኦሮሞን ቀብሮ አማርኛን ወደ ኦሮሚያ የሚያስፋፋበትን መመርያ በቋንቋዎች ፓሊሲ ስም አስታወቀ?

Post by AbebeB » 02 Mar 2020, 18:30

በሀረጋችን ተወልዶ ያደገው የሠፋሪ ልጅ አብይ አመድ የኦሮሞ ጥላቸው ጫፍ ደረሰ፡፡ እንደ አባቶቹና አያቶቹ ሚንሊክ ፀረ-ኦሮሞ ፓሊሲውን አስተዋውቆናል፡፡

ይህ ገልቱ ሰው ፀረ-ኦሮሞና የአፋን ኦሮሞ ጥላቻው ይሣካለት ይሆን? በቅርቡ የሚታይ ይሆናል፡፡

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: አብይ አመድ አፋን ኦሮሞን ቀብሮ አማርኛን ወደ ኦሮሚያ የሚያስፋፋበትን መመርያ በቋንቋዎች ፓሊሲ ስም አስታወቀ?

Post by TGAA » 02 Mar 2020, 20:21

የወያኔ ቆርቆሮ እራስነት የሚጀምረው እኛ ብቻ ነን ብልጦቹ ከሚል ሞኝነት ነው: ለዝህም ነው ወያኔዎች እጃቸው ከየባንኩ ካዝና እየተጎተተ መቀሌ ሆቴል እንዲሰበሰቡና ውሲኪያቸውን ተግተው እንዲሞቱ የተፈረደባቸው:: የኦሮሞ መሪዎች የኢትዮጵያ መሪዎች ሲሆኑ ሀላፊነታቸው ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ፡ልክ እናንተ እንዳደረጋቸሁት መላ ኢትዮጵያ ላይ ለመፈናጠጥ አማርኛ ማወቅ ውዴታህ ሳይሆን ግዴታ ነ:: ስለዚህ መለስ ምን ያህል አማራን ቢጠላ አማረኛን ግን የተንቆለጳላጠሰበት ወዶ ሳይሆን ዘረፈን አማርኛን ከልተናገረ እንደማይሆንለት ስለተረዳ ነው:: ሌሎች ቋንቋዎች ግዚያቸውን ጠብቀው አማርኛ የደረሰበት ይደርሳሉ ግን ግዜ ይወስዳል:: ስለዚህ የኦሮሞ ህዝብ አማርኛ መማር ተጽኖውን ያሰፋለታል እንጁ አይጎዳውም : አማራውም ኦሮምኛ መማሩ ይጠቅመዋል አማራ ትግርኛ መማር ይጠቅመዋል:: ስለሲህ ችግሩ ግን የዋሻ አእምሮ ያላቸው ጎሰኞች ቁንቋ መገናኛ መሆኑ ቀርቶ የከፍተኝነትና የዝቅተኝነት ምልክት ነው ብለው ያስባሉ:: ደደብነት?

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: አብይ አመድ አፋን ኦሮሞን ቀብሮ አማርኛን ወደ ኦሮሚያ የሚያስፋፋበትን መመርያ በቋንቋዎች ፓሊሲ ስም አስታወቀ?

Post by Lakeshore » 02 Mar 2020, 20:26

ምን ወንዝ የማያሻግር የወፍ ቖዋንቖዋ ሰው ኣወቀው ኣላወቀው ምን ፋይዳ ኣለው፥፥ ይልቅስ ኣማርኛ አየተናግርክ ዘመናዊ መሚሰል ይሻላቹዋል

መንጋ ሁላ አቃ ብናጣ ኣብረን በላንና ሰው የሆናች ሁ መሰላች ሁ

Post Reply