Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS እንደእያሪኮ ግንብ አዲስ አበባ ላይ በጩህት የፈረሰው ግንብ

Post by clear12 » 29 Feb 2020, 03:04

ችግርህ እንደእያሪኮ ግንብ ብን ብሎ እንዲጠፋልህ ና ልጠንቁልልህ የሚሉ የመናፍቃን ነብዮችና የዋህ ተከታዮቻቸው!!! የኢትዮጵያ መናፍቅ በየአዳራሹ እንደማስጠንቆሉ አገራችን የት በደረሰች? ችግሩ ትንቢቱ ሁሉ ባዶ ተስፋ (Empty Hope) ነው!! እያሪኮ በፓልስቲን ውስጥ የምትገኝ ትንሽ ከተማ ነች https://de.wikipedia.org/wiki/Jericho የእያሪኮ ግንቡ በጩህት ብቻ ፈረሰ የሚለውን ቲዎሪ የሚደግፍ ሳይንሳዊም ታሪካዊም ምንም መረጃ የለም ይህ ሙሉ ታሪኩ ሳይገባቸው ከኮንቴክስቱ በማይገናኝ ሁኔታ (out of context) ህዝብን ጌታ በጪህት ግንብ ካፈረሰ ለእኔም በችግሬ ላይ እንደዚህ ተዐምርን ይሰራል ብለው የዋህ መናፍቃን ተስፋ እንዲያደርጉ ለማታለያነት የመናፍቃን ነብይ ነን ባዮች የሚጠቀሙበት ማታለያ ጥቅስ (Psychology Tricks ) ነው


Post Reply