Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የኢዜማ (ኢ ሙዚቃ) ሊ/መብበር ብርሀኑ ነጋ በልጥግና ለኦሮሞ ገንዘብ ለምን ይሰጣል በሚል ተቃወመ፡፡ ጉራጌና የገንዘብ ነገር?

Post by AbebeB » 26 Feb 2020, 16:52

አጭቤው ብርሀኑ ነጋ አብይ አመድን የሚቃወምበት ሁኔታ የሚጠበቅ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱም የአንድ ዘበርጋ ልጆች ናቸውና፡፡ ነገር ግን ገንዘብ ጠላት ብለው ለሚያዩት ሕዝብ እጅ የሚገባ ከሆነ የወንድምነቱን እሳቤ ትተው ልስትሮ ጠርገን ያገኘነው ገንዘብ ለጠላት መሰጠት የለበትም የሚል እሰቤ ውስጥ ፈጥነው ይገባሉ፡፡ በመሆኑም ብርሀኑ ነጋ (ብሾፍቱ የተወለደ) ለሌላኛው የጉራጌ ልጅ አብይ አመድ (ጅማ የተወደ) በፕሬስ ስም ዛሬ ምክር ሰጠ፡፡