Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Post
by Za-Ilmaknun » 19 Feb 2020, 11:56
https://mereja.com/amharic/v2/221605
የትግራይ ሕዝብ ተጋድሎና መሰዋዕትነት በከሰሩ ሃይሎች ኣይራከስም ፤ የቡዱናዊ ፍላጎት መጠቀሚያም አይሆንም እጅግ የተከበርከውና ከባድ የህይወት መስዋእትነትን ጨምሮ ውድ ዋጋ በመክፈል እና መራራ ትግል በማካሄድ ድል ያስመዘገበከው መላው የትግራይ ሕዝብ እንኳን ለ45ኛው የካቲት 11 በዓልህ በሰላም አደረስህ።
ይህን አኩሪና የህይወት መስዋእትነትን የጠየቀው ተጋድሎ በአንድ በኩል የትግሉ ዓላማን በማጠልሸት መስዋእትነቱን ለማራከስ በሚዳክሩ የከሰሩ ሃይሎች፤ በሌላ በኩል ደግሞ የተከፈለውን ህዝባዊ መስዋእትነት ለራስ ጠባብ ቡዱናዊ ዓላማ ለማዋል በሚፈልጉ ሃይሎች መካከል በሚደረግ የገመድ ጉተታና አንቶ ፈንቶ ጨዋታ ባለቤት የሆነውን የትግራይ ህዝብ የሚጋፋ መሆኑ እንገነዘባለን።
"እሳት ተኝቶ አመድ ጐበኘው” እንዲሉ የየካቲት 11 በዓል ዝክር ተምሳሌነቱ ሕዝባዊ እምቢተኝነትና የመስዋዕትነት ተጋድሎ እሳት የተቀጣጠለበት መሆኑን ዘንግተው የትግሉን የህዝብ ልዕልና አስኳል ጥያቄ ወደ ጐን ትተው አመድ የሆነውን የፖለቲካ ጨዋታ ሊጫወቱበት ሲከጅሉ ማየት ቢያሳዝንም ታሪክ ሰሪውና አስተዋዩ የትግራይ ህዝብ በተለይም ወጣቱ ሁኔታውን በጥሞና እንደሚከታተለው በጥልቅ እንገነዘባለን፡፡
ዛሬ ሃገራችንን ሰንጐ የያዛትን አክራሪ ብሄርተኛነት እና የፅንፈኝነት ክፉ በሽታ ምንጭና ምክንያት እንዳለው ልናስተውል ይገባል፡፡ የህብረ ብሔራዊ ፌደራሊዝም ስርዓቱ ምስረታ የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት ባህልና ታሪክ ሙሉ እውቅናና ጥበቃ የሚሰጥ ሲሆን የብሔር ማንነትና የህብረብሔር አንድነት በተመጣጠነ ሚዛን ለሐገረ መንግስትነት ግንባታ ተግባር ማዋልን የሚጠይቅ፤ ይህንንም በብሔራዊ መግባባትና ቅቡልነት ባለው የህግ ስርዓት ፅኑ መሰረት ላይ የመጣል ታሪካዊ ተልዕኮ መወጣትንም ጭምር ያካትታል፡፡
የህዝቡን የነጻነት እና የእኩለነት ትግል ለቡደናዊ እና ግላዊ ዓላማ ለማዋል የሚደረገው ሙከራ ውጤቱ ተመሳሳይ ነው። የፖለቲካ ክስረት ዋነኛ መገለጫ ሕዝባዊ መሰረትን ማጣትና ተራማጅ የፖለቲካ ሃሳቦችን በማፍለቅ ለመምራት የሚያስችል ብቃት ንጥፈት ዋነኛ ተጠቃሾች ናቸው፡
አብርሃም በላይ በርኸ ዶ/ር
የብልፅግና ፖርቲ አመራር አባል እና የትግራይ ቅርንጫፍ አስተባባሪ
-
Degnet
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Post
by Degnet » 19 Feb 2020, 12:05
Za-Ilmaknun wrote: ↑19 Feb 2020, 11:56
https://mereja.com/amharic/v2/221605
የትግራይ ሕዝብ ተጋድሎና መሰዋዕትነት በከሰሩ ሃይሎች ኣይራከስም ፤ የቡዱናዊ ፍላጎት መጠቀሚያም አይሆንም እጅግ የተከበርከውና ከባድ የህይወት መስዋእትነትን ጨምሮ ውድ ዋጋ በመክፈል እና መራራ ትግል በማካሄድ ድል ያስመዘገበከው መላው የትግራይ ሕዝብ እንኳን ለ45ኛው የካቲት 11 በዓልህ በሰላም አደረስህ።
ይህን አኩሪና የህይወት መስዋእትነትን የጠየቀው ተጋድሎ በአንድ በኩል የትግሉ ዓላማን በማጠልሸት መስዋእትነቱን ለማራከስ በሚዳክሩ የከሰሩ ሃይሎች፤ በሌላ በኩል ደግሞ የተከፈለውን ህዝባዊ መስዋእትነት ለራስ ጠባብ ቡዱናዊ ዓላማ ለማዋል በሚፈልጉ ሃይሎች መካከል በሚደረግ የገመድ ጉተታና አንቶ ፈንቶ ጨዋታ ባለቤት የሆነውን የትግራይ ህዝብ የሚጋፋ መሆኑ እንገነዘባለን።
"እሳት ተኝቶ አመድ ጐበኘው” እንዲሉ የየካቲት 11 በዓል ዝክር ተምሳሌነቱ ሕዝባዊ እምቢተኝነትና የመስዋዕትነት ተጋድሎ እሳት የተቀጣጠለበት መሆኑን ዘንግተው የትግሉን የህዝብ ልዕልና አስኳል ጥያቄ ወደ ጐን ትተው አመድ የሆነውን የፖለቲካ ጨዋታ ሊጫወቱበት ሲከጅሉ ማየት ቢያሳዝንም ታሪክ ሰሪውና አስተዋዩ የትግራይ ህዝብ በተለይም ወጣቱ ሁኔታውን በጥሞና እንደሚከታተለው በጥልቅ እንገነዘባለን፡፡
ዛሬ ሃገራችንን ሰንጐ የያዛትን አክራሪ ብሄርተኛነት እና የፅንፈኝነት ክፉ በሽታ ምንጭና ምክንያት እንዳለው ልናስተውል ይገባል፡፡ የህብረ ብሔራዊ ፌደራሊዝም ስርዓቱ ምስረታ የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት ባህልና ታሪክ ሙሉ እውቅናና ጥበቃ የሚሰጥ ሲሆን የብሔር ማንነትና የህብረብሔር አንድነት በተመጣጠነ ሚዛን ለሐገረ መንግስትነት ግንባታ ተግባር ማዋልን የሚጠይቅ፤ ይህንንም በብሔራዊ መግባባትና ቅቡልነት ባለው የህግ ስርዓት ፅኑ መሰረት ላይ የመጣል ታሪካዊ ተልዕኮ መወጣትንም ጭምር ያካትታል፡፡
የህዝቡን የነጻነት እና የእኩለነት ትግል ለቡደናዊ እና ግላዊ ዓላማ ለማዋል የሚደረገው ሙከራ ውጤቱ ተመሳሳይ ነው። የፖለቲካ ክስረት ዋነኛ መገለጫ ሕዝባዊ መሰረትን ማጣትና ተራማጅ የፖለቲካ ሃሳቦችን በማፍለቅ ለመምራት የሚያስችል ብቃት ንጥፈት ዋነኛ ተጠቃሾች ናቸው፡
አብርሃም በላይ በርኸ ዶ/ር
የብልፅግና ፖርቲ አመራር አባል እና የትግራይ ቅርንጫፍ አስተባባሪ
It is a good idea,ye Tigray tarik kezih snehasab yeteyayaze new(Benleyem enkua)
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Post
by Za-Ilmaknun » 19 Feb 2020, 12:07
Meanwhile, Gebru Asrat and Aregach Adane showed TPLF the middle finger when invited to Mekelle to be given a Certificate to acknowledge their participation in the struggle to oust the Dergu regime. The former TPLF members are rumored to be considering to take leadership of the PP of the Tigrai Region. PM Abiy is now proving his capability how he can outplay his opponents by their choice of rule of game.

-
Degnet
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Post
by Degnet » 19 Feb 2020, 12:10
Za-Ilmaknun wrote: ↑19 Feb 2020, 12:07
Meanwhile, Gebru Asrat and Aregach Adane showed TPLF the middle finger when invited to Mekelle to be given a Certificate to acknowledge their participation in the struggle to oust the Dergu regime. The former TPLF members are rumored to be considering to take leadership of the PP of the Tigrai Region. PM Abiy is now proving his capability how he can outplay his opponents by their choice of rule of game.
arekeh aseb,wede eraseh hasab atmelesen,the 1920s
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Post
by Za-Ilmaknun » 19 Feb 2020, 12:14
Degnet wrote: ↑19 Feb 2020, 12:10
Za-Ilmaknun wrote: ↑19 Feb 2020, 12:07
Meanwhile, Gebru Asrat and Aregach Adane showed TPLF the middle finger when invited to Mekelle to be given a Certificate to acknowledge their participation in the struggle to oust the Dergu regime. The former TPLF members are rumored to be considering to take leadership of the PP of the Tigrai Region. PM Abiy is now proving his capability how he can outplay his opponents by their choice of rule of game.
arekeh aseb,wede eraseh hasab atmelesen,the 1920s
I am just bringing the news here

I am wondering though, which side Arkebe Iqubai is going to tilt eventually.

I think PP is the way forward.