Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፦ከ17ቱ ተማሪዎች ውስጥ 9ኙ አልታገቱም!

Post by Ejersa » 12 Feb 2020, 15:35

ታግተዋል ከተባሉት 17 የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ውስጥ ዘጠኙ (9) በአማራ ክልል ተደብቀዋል! ከዘጠኙ ውስጥ 4ቱ የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲሆኑ የተቀሩት አምስት (5) ተማሪዎች ደግሞ ሲጀመር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አይደሉም!!!!


Post Reply