Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

አብይና የደንቆሮ ንግግሩ፡ “ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ያላያችሁ ኑና እዩ ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል።” ይላል:: ታዲያ የባሌ ሕዝብ ምን ለማየት 4 ኪሎ የሚመጣው?

Post by AbebeB » 10 Feb 2020, 22:02

አብይና የደንቆሮ ንግግሩ፡ “ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ለማየት እድል ያላገኛችሁ ሰዎች፣ ከፕሬዚደንታችሁ ጋር ተመካከሩና፣ ከገዳ አባቶች ጋር ተመካከሩና መጥታችሁ እዩት፤ ቤተመንግስታችን ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል።” ታዲያ የባሌ ሕዝብ ምን ለማየት 4 ኪሎ የሚመጣው?
ይመስላል።”

ይህ ጨቅላ አስኮላ ይግባ!