Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13491
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Excellent Muslim Amhara

Post by Noble Amhara » 09 Feb 2020, 16:37

Powerless minorities :lol: :lol: :mrgreen: :mrgreen: :lol: :lol: :mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 14799
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Excellent Muslim Amhara

Post by Abere » 09 Feb 2020, 17:51

እንዴት ነው ታዲያ - ይኸ ኦሮሚያ ዞን የተባለው። ከብት ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ይመስላል። በጉልብት ኬኛ የተደረጉ ህዝቦች ናቸው ባይነኝ። ከዚህ ግባ የሚባል ምንም ዓይነት ነገር አይታይም- የኦሮሚያ ክልል የሚባለውን የሚመስል። የኦሮሞ ዞን ከሆነ ደግሞ እንዴዚህ ያለ ሽብርተኛ የሚያወግዝ ሰልፉ አይተን አናውቅም - ጁሃር ይኸን አይፈቅድም። ሌላው በአክራሪ እና አሸባሪ ሙስሊም ተብዬዎች በሴቶች ላይ የሚፈፀመው ያላቻ ግብቻ ብቻ ሳይሆን እጅግ ሰብዓዊ መብትን የሚገፈው የተጋርቶ አዳር ነው። ይኸ ማለት አንድ አካራሪ ሙስሊም እስከ 7 ወይም ከዚያ በላይ ሚስቶችን አግብቶ ማስተዳደር ይኸንንም ልማድ የገነት የጄነት ትኬት በጊዜ እንዴ ቆረጠ ማስብ። ይኸ ደግሞ እንድት አፍላ ሴት ወጣት ባል ተጋርታ ህይወቷን እንድ ትኖር የሚይስገድድ እና የታህታይ ስብዕና ውርደት የሚያከናንብ ነው።

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: Excellent Muslim Amhara

Post by Degnet » 09 Feb 2020, 17:58

Abere wrote:
09 Feb 2020, 17:51
እንዴት ነው ታዲያ - ይኸ ኦሮሚያ ዞን የተባለው። ከብት ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ይመስላል። በጉልብት ኬኛ የተደረጉ ህዝቦች ናቸው ባይነኝ። ከዚህ ግባ የሚባል ምንም ዓይነት ነገር አይታይም- የኦሮሚያ ክልል የሚባለውን የሚመስል። የኦሮሞ ዞን ከሆነ ደግሞ እንዴዚህ ያለ ሽብርተኛ የሚያወግዝ ሰልፉ አይተን አናውቅም - ጁሃር ይኸን አይፈቅድም። ሌላው በአክራሪ እና አሸባሪ ሙስሊም ተብዬዎች በሴቶች ላይ የሚፈፀመው ያላቻ ግብቻ ብቻ ሳይሆን እጅግ ሰብዓዊ መብትን የሚገፈው የተጋርቶ አዳር ነው። ይኸ ማለት አንድ አካራሪ ሙስሊም እስከ 7 ወይም ከዚያ በላይ ሚስቶችን አግብቶ ማስተዳደር ይኸንንም ልማድ የገነት የጄነት ትኬት በጊዜ እንዴ ቆረጠ ማስብ። ይኸ ደግሞ እንድት አፍላ ሴት ወጣት ባል ተጋርታ ህይወቷን እንድ ትኖር የሚይስገድድ እና የታህታይ ስብዕና ውርደት የሚያከናንብ ነው።
Betam yemiasfera new,hager tefa atelem,wei gud.Is there any place for the civilized man? For me,this is terror,we are a Christian land.
Last edited by Degnet on 09 Feb 2020, 17:59, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 14799
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Excellent Muslim Amhara

Post by Abere » 09 Feb 2020, 18:10

Degnet wrote:
09 Feb 2020, 17:58
Abere wrote:
09 Feb 2020, 17:51
እንዴት ነው ታዲያ - ይኸ ኦሮሚያ ዞን የተባለው። ከብት ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ይመስላል። በጉልብት ኬኛ የተደረጉ ህዝቦች ናቸው ባይነኝ። ከዚህ ግባ የሚባል ምንም ዓይነት ነገር አይታይም- የኦሮሚያ ክልል የሚባለውን የሚመስል። የኦሮሞ ዞን ከሆነ ደግሞ እንዴዚህ ያለ ሽብርተኛ የሚያወግዝ ሰልፉ አይተን አናውቅም - ጁሃር ይኸን አይፈቅድም። ሌላው በአክራሪ እና አሸባሪ ሙስሊም ተብዬዎች በሴቶች ላይ የሚፈፀመው ያላቻ ግብቻ ብቻ ሳይሆን እጅግ ሰብዓዊ መብትን የሚገፈው የተጋርቶ አዳር ነው። ይኸ ማለት አንድ አካራሪ ሙስሊም እስከ 7 ወይም ከዚያ በላይ ሚስቶችን አግብቶ ማስተዳደር ይኸንንም ልማድ የገነት የጄነት ትኬት በጊዜ እንዴ ቆረጠ ማስብ። ይኸ ደግሞ እንድት አፍላ ሴት ወጣት ባል ተጋርታ ህይወቷን እንድ ትኖር የሚይስገድድ እና የታህታይ ስብዕና ውርደት የሚያከናንብ ነው።
Betam yemiasfera new,hager tefa atelem,wei gud.Is there any place for the civilized man? For me,this is terror,we are a Christian land.
ደግነት፣
ለመሆኑ ኢትዮጵያ ውስጥ ሴቶች፣የአባታቸውን ስም ተነጥቀው በባላቸው ስም ሲጠሩ ሰምተህ ታውቃለህ? ባይገርምህ እኔ አጋጥሞኛል። ይኸውም በኦሮምያ ክልል ውስጥ ነው። ለአንድ ውይይት የመጡ ሴቶችን ስም ከነ አባታቸው እየጠየቅን መዘገብን ከዚያ አንድ ባል ይኸ ሊሆን አይችልም ገዝቸ ያገባኋት ሴት በእኔ ስም ነው የምትጠራው ብሎን እርፍ። በዚያ አካባቢ አምስት ስድስት ሴት አግብቶ ባል መሆን ባህላዊ ብቻ ሳይሆን ሃይማኖታዊ ግዳጅ ነው። ይኸ ታዲያ ጎጅ ልማድ ወይስ የፅድቅ መንገድ?

Post Reply