Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4592
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

በልጅነቴ ከኤርትራውያን ቤተሰብ ጋር ነበር ያደኩት .....

Post by Abaymado » 08 Feb 2020, 12:03

በጣም ከእኛ ቤተሰብ ጋር የሚቀራረቡ ኤርትራውያን ጎረቤቶች ነበሩን:: እናት ሥራ የሌላቸው የቤት እመቤት ሲሆኑ አባት ደሞ እንባሲ ውስጥ ወጥ በት ሰራተኛ ነበሩ:: ሰባት ልጅ ሲኖራቸው: ሶስት ወንድ አራት ሴት ልጅ ነበራቸው:: የሚኖሩት ደሞ በቀበሌ ቤት ነበር::
የመጨረሻው ትንሹ ወንድ ልጅ የእኔ የሰፈር ጓደኛዬ ነበር:: ሲበዛ ተደባዳቢ: ትቢተኛ : መንደር እያውደለደለ የሚውል : ትምህርት የማይገባው ነበር:: እኔ ደሞ ከቤት መውጣት የማይፈቀድልኝ ስሆን: አምልጬ ከወጣሁ ሰፈሩን ስናስስ ውለን ነው ወደቤት የምንመለሰው:: እግር ኳስ በጣም ይወዳል: በጣም ጎበዝ ግን አይደለም : ግን በጉልበት ነው የሚጫወተው::
ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ደሞ: የመጀመርያው ልጅ ወታደር ነበር : ማለት ሻብያንና ወያኔን ይዋጋ ነበር:: ቀጥሎ የነበረውም ልጅ እንዲሁ መደበኛ ሳይሆን ግዝያዊ ወታደር ነበር ግን ሳይተወው አይቀርም:: ሴቶቹ : የመጀመርያዋ ሴት በድብቅ ቡና በት ትሰራ ነበር:: ሌሎቹ የመጨረሻዎቹ ሁለት ሴቶች ገና ትላልቅ ያልሆኑ ነበሩ:: አንዷ በመልኳ ጥሩ የሆነች የጣልያን ስም ነበራት:: ከነዚህ ከፍ የምትል ግን በጣም ቀበጥ የሆነች እንደ ሸሌ የሚያረጋት ልጅ ነበረች:: በዛን ግዜ የተለያየ ወንድ እንደ ፍቅረኝ አርጋ ትይዝ ነበር:: እንደውም በሰፈራችን ሴቶችን በመከታተልና ሥራ በማገዝ : የሚፈልጉትን የሚያገኙበት መንገድ ነበር:: የውሃ ቧንቧ ስለሌላቸው ከሌላ ቦታ ነው ውሃ ተሸክመው የሚያመጡት:: እናም ወንዶች ያግዟት ነበር:: ከዛም ..

በጣም ሲበዛ ቀናተኛ ናት:: አንዴ ከሌላ ኤርትራውያን ሴቶች ጋር ልትጋደል ደርሳ ነበር:: እነዛኛዎቹ ኤርትራውያን ቤተሰቦች ሴት የሚበዛባቸው እና ቆንጆዎች ናቸው:: እና እቺ ልጅ ትልቅየዋን ኤርትራዊ ስታገኛት ልትገላት ጩቤ ሁላ ይዛ ነበር: ተጋደሉ :ያቺ ኤርትራዊ ለጥቂት ነበር የተረፈችው:: የሚያሳዝነው: እነዛ ኤርትራውያን(ሴት የሚበዛባቸው) እንዴት እንደሚከላከሉ ምንም አያቁም: ዝም ነው የሚያቁት :: እህቷ ስትደበደብ ሌላዋ እህቷ : ዝም ብላ ነበር የምታየው:
የዚች ቅርብ ጎረቤታችን ቅብጠት እንዲህ የዋዛ አልነበረም: አንድ በጣም ጉድ የሚባል ነገር ግን ተፈጥሯል:: ምን?
ቅርባችን አንድ ትምህርት ቤት አለ: እዛ ሲማሩ በሰፈሩ በጣም ትቢተኛ እና አስቸጋሪ ዱርዬ ልጅ እሷን ከክፍል እዟት በተማሪ ፊት ወጥቶ: ትንሽ ራቅ ብለው ሄደው የክፍሉ ተማሪዎች እያዩ መሬት ላይ አስተኘቶ ***
ቤተሰብ በተለይ ወንዶቹ ልጆች ለምን ፀጥ እንዳሉ አላውቅም:: ልጅቷ በግድ ያረገችው ሳይሆን ፈልጋ ስለሆነም : ልጅቷን ሃይ ሊሏት ይገባ ነበር::

ከዛ ቤተሰቡ ምን ሆነ?
ወያኔ ልክ እንደገባ : ጥለው ሁሉም ወደ ኤርትራ ሄዱ:: የቀረችው ያቺ ቀበቷ ልጅ ብቻ ነበረች: የጋላ boy friend ይዛ:: መጨረሻም እሷም ለቃ ስትሄድ ቤቱን: ለጋላው ጥላለት ሄደች:: እንደምንሰማው: አባት እንደሞቱ:እናት ደሞ ጥሩ ኑሮ ኤርትራ እንደሚኖሩ ነው:: የመጨረሻዋ ሴት ልጅ ኤርትራ የታወቀች ወታደር እንደሆነች ሲነገር :: የጣልያን ስም የነበራት እና የኔ ጓደኛ የነበረው ደሞ አንዱ አፍሪካ አገር ውስጥ ሥራ ይዘው እንደሚኖሩ ይነገራል:: ያቺ ቀበጧ ደሞ ባል አግብታ እንደምትኖር ነው የሚታወቀው::
አንዳንዴ ግን የመጡ ነበር: ግን ሲመጡ ሲኖሩበት የነበረውን ቤት ማየታቸው የተለመደ ነው:: ምን ይሰማቸው ይሆን?
ጋሎቹ ግን ቤቱን ከእነሱ ከተቀበሉ በህዋላ “ከጥንት የኖርንበት ቤት ” በማለት የቀበሌ በት እያፈረሱ ያድሳሉ: አዲስ ቤት ይሰራሉ: ከሌላውም ጋር መሻቆት ነው ስራቸው::

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: በልጅነቴ ከኤርትራውያን ቤተሰብ ጋር ነበር ያደኩት .....

Post by pushkin » 08 Feb 2020, 12:13

ተረት ተረት የላም በረት! ስለ ሴትኛ አዳሪዋ እናትህና የሰፈሩን ወንዶች ከማተራመስ አልፈው የኑሮ አጣ ፈንታቸው የቡናቢት ሲትኛ አዳሪ ለመሆን የበቁት አህቶችህና ኑርዋቸው በማቃጠር ላይ የተመረኮሰው እህቶችሕ ምን የምትለን አለ :lol: ታሪኩ ሰላንተ ዓጋሜውና ቤተሰቦችህ የሚተርክ ነው ወድታ ፋይቶት ዓጋመ :mrgreen: :lol: :mrgreen:
Abaymado wrote:
08 Feb 2020, 12:03
በጣም ከእኛ ቤተሰብ ጋር የሚቀራረቡ ኤርትራውያን ጎረቤቶች ነበሩን:: እናት ሥራ የሌላቸው የቤት እመቤት ሲሆኑ አባት ደሞ እንባሲ ውስጥ ወጥ በት ሰራተኛ ነበሩ:: ሰባት ልጅ ሲኖራቸው: ሶስት ወንድ አራት ሴት ልጅ ነበራቸው:: የሚኖሩት ደሞ በቀበሌ ቤት ነበር::
የመጨረሻው ትንሹ ወንድ ልጅ የእኔ የሰፈር ጓደኛዬ ነበር:: ሲበዛ ተደባዳቢ: ትቢተኛ : መንደር እያውደለደለ የሚውል : ትምህርት የማይገባው ነበር:: እኔ ደሞ ከቤት መውጣት የማይፈቀድልኝ ስሆን: አምልጬ ከወጣሁ ሰፈሩን ስናስስ ውለን ነው ወደቤት የምንመለሰው:: እግር ኳስ በጣም ይወዳል: በጣም ጎበዝ ግን አይደለም : ግን በጉልበት ነው የሚጫወተው::
ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ደሞ: የመጀመርያው ልጅ ወታደር ነበር : ማለት ሻብያንና ወያኔን ይዋጋ ነበር:: ቀጥሎ የነበረውም ልጅ እንዲሁ መደበኛ ሳይሆን ግዝያዊ ወታደር ነበር ግን ሳይተወው አይቀርም:: ሴቶቹ : የመጀመርያዋ ሴት በድብቅ ቡና በት ትሰራ ነበር:: ሌሎቹ የመጨረሻዎቹ ሁለት ሴቶች ገና ትላልቅ ያልሆኑ ነበሩ:: አንዷ በመልኳ ጥሩ የሆነች የጣልያን ስም ነበራት:: ከነዚህ ከፍ የምትል ግን በጣም ቀበጥ የሆነች እንደ ሸሌ የሚያረጋት ልጅ ነበረች:: በዛን ግዜ የተለያየ ወንድ እንደ ፍቅረኝ አርጋ ትይዝ ነበር:: እንደውም በሰፈራችን ሴቶችን በመከታተልና ሥራ በማገዝ : የሚፈልጉትን የሚያገኙበት መንገድ ነበር:: የውሃ ቧንቧ ስለሌላቸው ከሌላ ቦታ ነው ውሃ ተሸክመው የሚያመጡት:: እናም ወንዶች ያግዟት ነበር:: ከዛም ..

በጣም ሲበዛ ቀናተኛ ናት:: አንዴ ከሌላ ኤርትራውያን ሴቶች ጋር ልትጋደል ደርሳ ነበር:: እነዛኛዎቹ ኤርትራውያን ቤተሰቦች ሴት የሚበዛባቸው እና ቆንጆዎች ናቸው:: እና እቺ ልጅ ትልቅየዋን ኤርትራዊ ስታገኛት ልትገላት ጩቤ ሁላ ይዛ ነበር: ተጋደሉ :ያቺ ኤርትራዊ ለጥቂት ነበር የተረፈችው:: የሚያሳዝነው: እነዛ ኤርትራውያን(ሴት የሚበዛባቸው) እንዴት እንደሚከላከሉ ምንም አያቁም: ዝም ነው የሚያቁት :: እህቷ ስትደበደብ ሌላዋ እህቷ : ዝም ብላ ነበር የምታየው:
የዚች ቅርብ ጎረቤታችን ቅብጠት እንዲህ የዋዛ አልነበረም: አንድ በጣም ጉድ የሚባል ነገር ግን ተፈጥሯል:: ምን?
ቅርባችን አንድ ትምህርት ቤት አለ: እዛ ሲማሩ በሰፈሩ በጣም ትቢተኛ እና አስቸጋሪ ዱርዬ ልጅ እሷን ከክፍል እዟት በተማሪ ፊት ወጥቶ: ትንሽ ራቅ ብለው ሄደው የክፍሉ ተማሪዎች እያዩ መሬት ላይ አስተኘቶ ***
ቤተሰብ በተለይ ወንዶቹ ልጆች ለምን ፀጥ እንዳሉ አላውቅም:: ልጅቷ በግድ ያረገችው ሳይሆን ፈልጋ ስለሆነም : ልጅቷን ሃይ ሊሏት ይገባ ነበር::

ከዛ ቤተሰቡ ምን ሆነ?
ወያኔ ልክ እንደገባ : ጥለው ሁሉም ወደ ኤርትራ ሄዱ:: የቀረችው ያቺ ቀበቷ ልጅ ብቻ ነበረች: የጋላ boy friend ይዛ:: መጨረሻም እሷም ለቃ ስትሄድ ቤቱን: ለጋላው ጥላለት ሄደች:: እንደምንሰማው: አባት እንደሞቱ:እናት ደሞ ጥሩ ኑሮ ኤርትራ እንደሚኖሩ ነው:: የመጨረሻዋ ሴት ልጅ ኤርትራ የታወቀች ወታደር እንደሆነች ሲነገር :: የጣልያን ስም የነበራት እና የኔ ጓደኛ የነበረው ደሞ አንዱ አፍሪካ አገር ውስጥ ሥራ ይዘው እንደሚኖሩ ይነገራል:: ያቺ ቀበጧ ደሞ ባል አግብታ እንደምትኖር ነው የሚታወቀው::
አንዳንዴ ግን የመጡ ነበር: ግን ሲመጡ ሲኖሩበት የነበረውን ቤት ማየታቸው የተለመደ ነው:: ምን ይሰማቸው ይሆን?
ጋሎቹ ግን ቤቱን ከእነሱ ከተቀበሉ በህዋላ “ከጥንት የኖርንበት ቤት ” በማለት የቀበሌ በት እያፈረሱ ያድሳሉ: አዲስ ቤት ይሰራሉ: ከሌላውም ጋር መሻቆት ነው ስራቸው::

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23343
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: በልጅነቴ ከኤርትራውያን ቤተሰብ ጋር ነበር ያደኩት .....

Post by Fed_Up » 08 Feb 2020, 12:49

Enne demo belejeneTe ke Starvin Marvins ga neber yadekut....

Yegna uffaaaa eyedefeku neber eyebelu yadegut.... zari North America Taxi eyegefu yeatedaderalu. Abaymado agamew qiT aweTah?

:lol: :P :oops:

Post Reply