Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

የኢሳቱ ጋዜጠኛ እና የአብይ አህመድ ካድሬ ሲሰይ አጌኛ ኢትዮጵያዊነትን የሚያስርፍብት ቦታ ጠፍቶት እየፈለገ ነው!!

Post by Zreal » 07 Feb 2020, 23:27

የኢሳቱ ጋዜጠኛ እና የአብይ አህመድ ካድሬ ሲሰይ አጌኛ ኢትዮጵያዊነትን የሚያስርፍብት ቦታ ጠፍቶት እየፈለገ ነው!!😀😀😀

አቶ ሲሳይ ኢትዮጵያዊነት የተፋበት አማራ ሳይሆን ሌላው ነው። ስለ ኢትይጵያዊነት የአማራን ህዝብን ላስተምር ማለት ልጅ ለእናቷ አስተማረች እንደማለት ነው። ስለዚህ ኢትዮጵያዊነት የጠፋበት ቦታ ሂድና ስለኢትዮጵያዊነት አስተምር!!

Please wait, video is loading...