አረ እነዚህ መርጠን እንረፍ። አረ እነዚህ ሰዎች የመልጡናል
ልደቱ እቺን አርቲክል ፫፱ የሰረዝ የሚላትን ። ፈደራሊዝም ኮንፈደረሽን እያለ ቢያወናበድም በአጠቃላይ እነዚህ ሰዎች ፓርላማት መግባት አለብቸው ።
እንዴት አርገው ስለታገቱት ልጆች ተንተነው እንደጋቱን ተመልከቱልኝ።
ማንም ተነስቶ ፋኖችን ለቀቃቸው ሄደው ኦሮሞን ይጨብጡ ማለት አያዋጣንም ዞሮም እራስችንንም ማየት ያስፈልጋል እንዲህ ያለ ነገር እንዳይመጣ። ነግ በኔ ማለት እንልመድ