Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: ኢትዮ 360 ሃያሏ ወያኔ አርነት ትግራይ ስራዊት ኤርትራን አማራን ክልልንና የ ዶ/ር አቢይን መንግስት ስርአትን ለመድምሰስ ዝግጁ ነው አሉ፡፡ " ህውአት 360 ላይ ገንዘብ አፈሰስች

Post by MatiT » 24 Jan 2020, 18:27

መቀሌ የመሸገው የአሸባሪው የህውአት ቡድን ኢትዮጵያን አፈርሳለው ብሎ ጦር ከመዘዘ የመጀመሪያ የመልስ ምት የሚያገኘው ከኤርትራ መከላከያ ሀይል ነው !!!

https://www.facebook.com/10003159307568 ... 137989621/

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: ኢትዮ 360 ሃያሏ ወያኔ አርነት ትግራይ ስራዊት ኤርትራን አማራን ክልልንና የ ዶ/ር አቢይን መንግስት ስርአትን ለመድምሰስ ዝግጁ ነው አሉ፡፡ " ህውአት 360 ላይ ገንዘብ አፈሰስች

Post by MatiT » 24 Jan 2020, 19:48

ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት እውነታዎች አንዱ! በአለም ላይ እንደ ወያኔ ያለ ውሸታም ድርጅት አለ ብየ አላምንም!!!!
በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የጦር ጀት አብራሪ የነበሩት ክፒተን ክንዴ ዳምጤ

"መቀሌ የሚገኘውን የዓይደር ትምህርት ቤት በቦንብ የደበደበው በወያኔ የሚመራው የራሳችን መንግስት ነው" ብሏል። ከጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ተመልከቱ። የሓውዜኑ ቅሌት፣ ባድመ ለኛ ተወሰነ ተብሎ ያዙኝ ልቀቁኝ ውሸት፣ በጦርነት ኣሸነፍን ወዘተ ውሸት፣ ቦምብ አጥምደው ያሸባሪዎችና የሻብያ ሴራ ነው ብሎ ውሸት፣ ተቖጥሮ አያልቅም። እንደ ህወሓት ባለ የአጋንንት ስብስብ የሚመራ መድረሻው ገሃነም ብቻ ነው!!!!....


Post Reply