ያልተሰበረውን ብርጭቆ ሰብሮ እንደገና መጠገን፧
እውነት ከሆነ ጀግና የነበረው ግብረገብ የነበረው የኦሮሞ ህዝብ ክልስ ቢባል እነ ሃይሌ ፊዳ እውነትም ክልስ የነበረ ሁሌ ኢትዮዽያኖች ላይ የበላይ ኣዋቂ ሲሆኑ መጠርጠር ነው። ሜጫ ቱለማዎች የኦሮሞ ንቅናቄውን እውነት ከጀመሩት መጀመርያ ዛሬ የጽንፈኛዉ ጃዋር ኦሮሞው እራሱ እንደ ጠላት እየተነሳበት ሊጨርሰው ተነስቶበታል። ለዚህ ነው ዛሬ በማደርገው እርምጃ ነገ ምን ይሆናል ብሎ ማሰብ ጥሩ ነው።