Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Post by Hameddibewoyane » 11 Jan 2020, 09:41

አዲስ ማለዳ የተሰኘው ሳምንታዊ ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው እትሙ የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት 23 በመቶ መድረሱን ዘግቧል። ግሽበቱ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የአስር በመቶ ጭማሪ አሳይቷልም ብሏል።

- የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር እስከ አስር በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማስመዝገቡን የብሄራዊ ባንክ ዓመታዊ ዘገባ አመላክቷል።

- ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ግብኣቶች ላይ በክልሉ የተስተዋለው የግሽበት መጠን በ2011 ከነበረበት የአስር በመቶ ጭማሪ በማድረግ አሁን 23 ከመቶ ላይ እንደሚገኝ የባንኩ ዓመታዊ ዘገባ ያስረዳል።

- አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ በትግራይ ክልል ባለፈው ዓመት 13.9 በመቶ ላይ የነበር ሲሆን አሁን 19.8 በመቶ ላይ ደርሷል።

- ምግብን ጨምሮ አልኮል አልባ መጠጦች ላይ የዋጋ ግሽበት በድሬዳዋ፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ ክልሎች ከፍ ብሎ የተስተዋለ ሲሆን የክልሎች አማካኝ የግሽበት መጠን 11.2 በመቶ ላይ እንደደረሰ ታውቋል።

(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Post by Ejersa » 11 Jan 2020, 09:47

በዚህ ችግር ተጠቂወቹ ምስኪኑ ህዝብ ሲሆን የህውሀት ታሊባኖች ግን ሚላኖና አክሱም ሆቴል እስካሉ ድረስ ችግር የለባቸውም። እነ አቦይ ከጤፍ የበለጠ የሚያስጨንቃቸው የቪያግራ ገበያ ነው።
Hameddibewoyane wrote:
11 Jan 2020, 09:41
አዲስ ማለዳ የተሰኘው ሳምንታዊ ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው እትሙ የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት 23 በመቶ መድረሱን ዘግቧል። ግሽበቱ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የአስር በመቶ ጭማሪ አሳይቷልም ብሏል።

- የትግራይ ክልል የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር እስከ አስር በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማስመዝገቡን የብሄራዊ ባንክ ዓመታዊ ዘገባ አመላክቷል።

- ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ግብኣቶች ላይ በክልሉ የተስተዋለው የግሽበት መጠን በ2011 ከነበረበት የአስር በመቶ ጭማሪ በማድረግ አሁን 23 ከመቶ ላይ እንደሚገኝ የባንኩ ዓመታዊ ዘገባ ያስረዳል።

- አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ በትግራይ ክልል ባለፈው ዓመት 13.9 በመቶ ላይ የነበር ሲሆን አሁን 19.8 በመቶ ላይ ደርሷል።

- ምግብን ጨምሮ አልኮል አልባ መጠጦች ላይ የዋጋ ግሽበት በድሬዳዋ፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ ክልሎች ከፍ ብሎ የተስተዋለ ሲሆን የክልሎች አማካኝ የግሽበት መጠን 11.2 በመቶ ላይ እንደደረሰ ታውቋል።

(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Post by Ejersa » 11 Jan 2020, 09:51

ለ27 ዓመት ባጎረሳቸው በደጉ አማራ ህዝብ ላይ የፈፀሙት በደል ገና ከዚህም በላይ ሲለሚያስማቅቃቸው አትገረም......አሁን እያልን ያለነው ግን በሸኔ የታገቱት ሴት ህፃናት ተማሪውች ይለቀቁልን ነው::

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: በትግራይ የምግብ ዋጋ ግሽበት!

Post by Ejersa » 11 Jan 2020, 09:59

አማራና በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈፀሙት ግፍ ገና የራሳቸውን ስጋ እየቆረጡ ይበላሉ እንዚህ ተውሳክ የፉኝት ልጆች የባንዳ ዘር :mrgreen:


Post Reply