የብልፅግናን ፓርቲን የተቀላቀላችሁ ወያኔ ወገኖቼ ሆይ፣ ጓዶች፣ ሻዕቢያዎች አፍሪካን በፍጥነት እየተቆጣጠሩ ነው። ራስን መቻል የሚለውን ሻዕቢያዊ ፅንሰ-ሀሳብ በአፍሪካ እምብርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እያስፋፉ ይገኛሉ። ሻዕቢያዎች የአፍሪካ ህዝብን ከድህነት፣ ከረሃብ ፣ ከኋላቀርነት፣ ከጦርነት፣ ከግጭት ፣ የማላቀቁ ሩጫውን ተያይዘውታል። :roll: :roll: አፍሪካውያን የአስተሳሰብና የኢኮኖሚ አድማሳቸው እየሰፋ በሄደ ቁጥር በራሳቸው አቅም የራሳቸውን ችግር ማስወድ የሚችሉበ...