Search found 5 matches
- 28 Nov 2019, 23:32
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ቄሮ እስከንድርን ከህውአት እስር ቤት ነጳ ያስወጣ የነጳነት ታጋይ እንጂ አሽባሪ የሚባል አይደለም!! ባልንደራሶች ባፈራችሁ
- Replies: 3
- Views: 1916
Re: ቄሮ እስከንድርን ከህውአት እስር ቤት ነጳ ያስወጣ የነጳነት ታጋይ እንጂ አሽባሪ የሚባል አይደለም!! ባልንደራሶች ባፈራችሁ
ቄሮ ብቻ ነፃ አውጭ ሌላው ነፃ ወጭ ተደርጎ የሚቀርብ ትርክት የታሪክ ሌብነት ነው። የታጠቀ ሠራዊት የዘመተበትና የተፋለመው ፋኖ ባይኖር ኖሮ ዛሬ አማራንና ወላይታን እንዲሁም የኦርቶዶክስ ምዕመንን ያረደውና አብያተ ክርስቲያናትን ያቃጠለው ጽንፈኛው ቄሮ ሌላ ሰፋፊ እስር ቤቶች ተሠርተውለት ይታጎር ነበር። እውነተኛው ቄሮ መስዋዕት የከፈለ የለውጥ አካል እንጂ ብቻውን ያለፋኖ ለውጥ ያመጣ አይደለም ። ይህን የኦሮሞ ፅንፈኞች ዛሬ ቢረሡትም ወያኔዎች ግን በሚገባ ያውቁታል። ዛሬ ...
- 14 Nov 2019, 19:27
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ሰበር ዜና:- ጳጳሱ ከህወሓት ትዕዛዝ ይቀበላሉ‼
- Replies: 7
- Views: 3075
Re: ሰበር ዜና:- ጳጳሱ ከህወሓት ትዕዛዝ ይቀበላሉ‼
ከወንጀሉ ጀርባ ሆኖ የሚሠራ ሰው የማስመሰል ውንጀላ ነው። በኦሮምያ ጽንፈኞች ቤተክርስቲያን መቃጠሏን ምእመኗ በሰው አውሬዎች መታረዳቸው ሀቅ ነው ። ይህን የሚያስቆም የመንግሥት አካል ባለመኖሩ ለምእመኑ ይፋ ማድረጋቸው የሀይማኖት አባትነት ግዴታቸው ነው። የቤተክርስቲያንን ጥቃት ለማስቆም ወያኔ ቀርቶ ከሰይጣንም ቢሆን መመሪያ ቢቀበሉ ከብጹዕነታቸው ጎን እንሰለፋለን። አሁን ያለው የኦሮምያ አመራር አእምሮው በብሄር ከመታወሩም በላይ ይሄኛው ከዚህ ይሻላል በማይባልበት ደረጃ አ...
- 14 Nov 2019, 19:23
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ሰበር ዜና:- ጳጳሱ ከህወሓት ትዕዛዝ ይቀበላሉ‼
- Replies: 7
- Views: 3075
Re: ሰበር ዜና:- ጳጳሱ ከህወሓት ትዕዛዝ ይቀበላሉ‼
ከወንጀሉ ጀርባ ሆኖ የሚሠራ ሰው የማስመሰል ውንጀላ ነው። በኦሮምያ ጽንፈኞች ቤተክርስቲያን መቃጠሏን ምእመኗ በሰው አውሬዎች መታረዳቸው ሀቅ ነው ። ይህን የሚያስቆም የመንግሥት አካል ባለመኖሩ ለምእመኑ ይፋ ማድረጋቸው የሀይማኖት አባትነት ግዴታቸው ነው። የቤተክርስቲያንን ጥቃት ለማስቆም ወያኔ ቀርቶ ከሰይጣንም ቢሆን መመሪያ ቢቀበሉ ከብጹዕነታቸው ጎን እንሰለፋለን። አሁን ያለው የኦሮምያ አመራር አእምሮው በብሄር ከመታወሩም በላይ ይሄኛው ከዚህ ይሻላል በማይባልበት ደረጃ አ...
- 17 Oct 2019, 17:16
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ^^^GREAT JOB OUR AMHARA BROTHERS^^^: የተረገመ ህዝብ ትግራይ ተማትሪዎች ወደ ኣማራ ክልል ኣልንልክም ኣሉ!!! DON'T LET AGAMES IN UR LANDS !!!
- Replies: 1
- Views: 1559
Re: ^^^GREAT JOB OUR AMHARA BROTHERS^^^: የተረገመ ህዝብ ትግራይ ተማትሪዎች ወደ ኣማራ ክልል ኣልንልክም ኣሉ!!! DON'T LET AGAMES IN UR LANDS !!!
የትግራይ ሕዝብ በወያኔ ታፍኖ እያለ የተረገመ ሕዝብ ብሎ ሕዝብን መወቀስ ስሕት ነው። ሊታረም ይገባል።
- 24 Sep 2019, 22:10
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የኦሮሞ ጎሳ የገባበት የማንነት፣ የካልቸርና የፖለቲካ ውጥንቅጥ ቀውስ
- Replies: 70
- Views: 24938
Re: የኦሮሞ ጎሳ የገባበት የማንነት፣ የካልቸርና የፖለቲካ ውጥንቅጥ ቀውስ
ከኑግ ጋር የተገኘሽ ሰሊጥ አብረሽ ተወቀጭ ሆነና ነገሩ የጊምቢ (ወለጋ) ኦሮሞ በሚያምሷት አገር ላይ አብረን ተደምረን በጅምላ እንፈረጃለን። የጀርመን ሚሽነሪዎች የጋቷቸው መርዝ ፍሬ አፍርቶ ዛሬ እንደ ደነበረ ፈረስ አቅጣጫው ጠፍቶን እንዲህ ለመባል በቃን። ኦሮሞ ቢገነጠል የሚተርፈው ከአምስቱም አዋሳኝ ክልሎች ጋር በጦርነት መታመስ ነው። ያከሚሆን ደግሞ ከነችግራቸው ወለጋን ይዘው ከኛ ቢለዪ ቢያንስ እኛ የሸዋ ኦሮሞዎች በመፍትሔ አማራጭነት የምናቀርበው ነው። ምክንያቱም ሰላ...