Search found 3943 matches
- Yesterday, 11:21
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ለማስታወስ ያህል.... የአቢይ አህመድ አማካሪ ሆኖ የተሾመው ጌታቸው ረዳ ከዚህ ቀደም ስለ አቢይ አህመድ ከተናገራቸው ... ከባህር በጭልፋ!! ▶︎ •၊၊||၊|။||||။၊|•
- Replies: 15
- Views: 354
Re: ለማስታወስ ያህል.... የአቢይ አህመድ አማካሪ ሆኖ የተሾመው ጌታቸው ረዳ ከዚህ ቀደም ስለ አቢይ አህመድ ከተናገራቸው ... ከባህር በጭልፋ!! ▶︎ •၊၊||၊|။||||။၊|•
ይህ ትግራይ ካፈራቻቸው 4 ጎምቱ ቦለቲከኞች አንዱ እንደሆነ የሚገለጸው፡ ብርሃነ የተባለ የቦለቲካ ኣዝማሪ፡ “ኣንቀጽ 39ን ተጠቅመን፡ የራሳችንን እድል እራሳችን እንወስናለን፡ ቢያንስ ቢያንስ ከዓዲ ግራት ጀምረን፡ ከኤርትራ ጋር ተቀላቅለን፡ “ዓባይ ትግራይ” የሚለው ትልማችን ባይሳካም “ዓባይ ኤርትራ” እንድትመሰርቱ፡ እንጠይቃለን” ብሎ እንዳያስቀን እዬሰጋን ነው! :mrgreen: የኢትዮጵያ መንግስት፡ ዓለም ያወቀውን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፡ ያለ መግቢያ ፈቃድ ዘው ብ...
- Yesterday, 11:12
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
- Replies: 7
- Views: 278
Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
ይህ ትግራይ ካፈራቻቸው 4 ጎምቱ ቦለቲከኞች አንዱ እንደሆነ የሚገለጸው፡ ብርሃነ የተባለ የቦለቲካ ኣዝማሪ፡ “ኣንቀጽ 39ን ተጠቅመን፡ የራሳችንን እድል እራሳችን እንወስናለን፡ ቢያንስ ቢያንስ ከዓዲ ግራት ጀምረን፡ ከኤርትራ ጋር ተቀላቅለን፡ “ዓባይ ትግራይ” የሚለው ትልማችን ባይሳካም “ዓባይ ኤርትራ” እንድትመሰርቱ፡ እንጠይቃለን” ብሎ እንዳያስቀን እዬሰጋን ነው! :mrgreen: የኢትዮጵያ መንግስት፡ ዓለም ያወቀውን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፡ ያለ መግቢያ ፈቃድ ዘው ብ...
- Yesterday, 10:53
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ለማስታወስ ያህል.... የአቢይ አህመድ አማካሪ ሆኖ የተሾመው ጌታቸው ረዳ ከዚህ ቀደም ስለ አቢይ አህመድ ከተናገራቸው ... ከባህር በጭልፋ!! ▶︎ •၊၊||၊|။||||။၊|•
- Replies: 15
- Views: 354
Re: ለማስታወስ ያህል.... የአቢይ አህመድ አማካሪ ሆኖ የተሾመው ጌታቸው ረዳ ከዚህ ቀደም ስለ አቢይ አህመድ ከተናገራቸው ... ከባህር በጭልፋ!! ▶︎ •၊၊||၊|။||||။၊|•
ለሰላም የሚተጉ፡ መልካም ልብ ያላቸውን ዜጎች እናከብራለን። ለእውነት በጽናት በመቆም፡ በእውቀት ታግዘው፡ በሰላማዊ ትግል፡ ህዝብን ሳያሰልሱ በማንቃት ለሚተጉ ዜጎች እውቅናና ክብር መስጠት ይገባናል። በቀጠናችን ቦተሊካ፡ እንዲህ ዓይነቱን ኣመለካከት እንደ የዓላማ ጽናት ኣንግቦ፡ ለቀጠናችን ህዝብ ቋሚና ዘለቄታዊ ሰላምን ለማስገኘት፡ ሳይታክትና ሳይደክም፡ በሙሉ ኅሊና ሲተጋ ያየነውን የትግራይ ልጅ፡ ኢትዮጵያዊዉን ጋዜጠኛና የማኅበረሰብ ኣንቂ፡ ማሞገስ፡ ኣይዞህ በርታ በማለት...
- Yesterday, 10:08
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Why Tigray & TPLF should avoid any cooperation with Isaias!
- Replies: 4
- Views: 138
Re: Why Tigray & TPLF should avoid any cooperation with Isaias!
ኣብዛ ዓለምና ንሓቂ ደው ዝብሉ፡ ብፍልጠትን ብርድኢትን ብሰላማዊ ኣገባብን ሕዝቢ ዘንቕሑ ዜጋታት ዓለምና ኣፍልጦን ክብሪን ክንህቦም ይግባእ። ኣብ ቦለቲካ ዞባና፡ ከምዚ ዝዓይነቱ መትከላዊ ርድኢት ሰኒቑ፡ ንሕዝቢ ዞባና ነባሪ ሰላም ንምምጻዕ፡ ሰለም ከዬበለ ብኅልና ኪጽዕር ንዝረኣናዮ ትግራዋይ ጋዜጠይናን መንቓቕሒ ሕዝቢን ክንምጉስ፡ ኣጆኻ፡ በርትዕ፡ ኣገናዕ፡ ክንብሎ ሞራላዊ ደገፍናን ክንህቦን እዋኑ ኢዩ። https://borkena.com/wp-content/uploads/2025...
- Yesterday, 09:59
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ይድረስ ለAxumezana እና ለሚመለከታቸው ሁሉ!
- Replies: 16
- Views: 2439
Re: ይድረስ ለAxumezana እና ለሚመለከታቸው ሁሉ!
ሓዉና Axumezana ከይስልችወካ፡ ኣሕጽር ኣቢልና ንምልሰልካ ኣሎና፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ምቕሉልነትን። :mrgreen: ጽቡቅ፤ ግን፥ ታሪክ፥ መርምር፥ ንምንታይ፥አብዚ፥ ናይ፥ ጽልኢን፥ ክሕደትን፥መንቀርቀር፥ አቲና? ኣሳወርቲ ጽልኢ ንጽልኢ ሕርሕራይ ገቢሮም ስለዘሳወሩ፡ ገለ ወገናት ሕወሓት ዘይናቶም ስለዝደለዩ፡ መቝነን ካብ ምዕራባዊ ዓለም ተሸሪፎም፡ ቕልጽሞም እንተሓበጠ ዝበርትዑ ስለዝመሰሎም ፡ ናብ ዓንዳሪ ናይ ጽልኢን...
- Yesterday, 09:47
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ይድረስ ተኢትዮጵያው ጠቅላዪ ኣብዪና ተህወሓቱ ደብረጽዮን እንዲሁም ተመላው የኢትዮጵያ ህዝብና የመንግስት አካላት
- Replies: 18
- Views: 3450
Re: ይድረስ ተኢትዮጵያው ጠቅላዪ ኣብዪና ተህወሓቱ ደብረጽዮን እንዲሁም ተመላው የኢትዮጵያ ህዝብና የመንግስት አካላት
የብልጽግናዉ ዶ/ር ኣብዪ ሆኑ የሕወሓቱ ዶ/ር ደብረጽዮን፡ እንደ ቆፍጣናዉ ሃቅን ያነገበና በህዝብ ልብ ውስጥ ያደረ፡ የማህበረሰብ ኣንቂ እንደ ስታሊን ገብረስላሴ ለድንበር ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላም ሲሉ ኣቋማቸውን ቁልጭ አድርገው መግለጽ ይጠበቅባቸዋል። ጉዳዩ ከኅሊና ፍርድ ያገላግላል፡ ነጻም ያወጣል። " የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር መሬት ላይ ተወርዶ ይመላከት፡ ስጋ ይልበስ! ” ብሎ መጠዬቅ፡ የቀጠናው ሰላም ማስጠበቂያ ዋስትና ነው! ድንበር መሬት ላይ ስጋ ይልበስ ያላለ፡...
- Yesterday, 09:41
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ኣክቲቪስትስን ጋዜጠይናታት ትግራይን ኤርትራን ብዛዕባ ሰላማዊ ትግባረ “ፊዚካል ዲማርኬሽን” መትከልኩም ከተነጽሩ ትዕደሙ ኣሎኹም።
- Replies: 9
- Views: 601
Re: ኣክቲቪስትስን ጋዜጠይናታት ትግራይን ኤርትራን ብዛዕባ ሰላማዊ ትግባረ “ፊዚካል ዲማርኬሽን” መትከልኩም ከተነጽሩ ትዕደሙ ኣሎኹም።
ኣብዛ ዓለምና ንሓቂ ደው ዝብሉ፡ ብፍልጠትን ብርድኢትን ብሰላማዊ ኣገባብን ሕዝቢ ዘንቕሑ ዜጋታት ዓለምና ኣፍልጦን ክብሪን ክንህቦም ይግባእ። ኣብ ቦለቲካ ዞባና፡ ከምዚ ዝዓይነቱ መትከላዊ ርድኢት ሰኒቑ፡ ንሕዝቢ ዞባና ነባሪ ሰላም ንምምጻዕ፡ ሰለም ከዬበለ ብኅልና ኪጽዕር ንዝረኣናዮ ትግራዋይ ጋዜጠይናን መንቓቕሒ ሕዝቢን ክንምጉስ፡ ኣጆኻ፡ በርትዕ፡ ኣገናዕ፡ ክንብሎ ሞራላዊ ደገፍናን ክንህቦን እዋኑ ኢዩ። https://borkena.com/wp-content/uploads/2025...
- Yesterday, 09:21
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Inspiring Eritrean youth.
- Replies: 23
- Views: 7058
Re: Inspiring Eritrean youth.
ኣብዛ ዓለምና ንሓቂ ደው ዝብሉ፡ ብፍልጠትን ብርድኢትን ብሰላማዊ ኣገባብን ሕዝቢ ዘንቕሑ ዜጋታት ዓለምና ኣፍልጦን ክብሪን ክንህቦም ይግባእ። ኣብ ቦለቲካ ዞባና፡ ከምዚ ዝዓይነቱ መትከላዊ ርድኢት ሰኒቑ፡ ንሕዝቢ ዞባና ነባሪ ሰላም ንምምጻዕ፡ ሰለም ከዬበለ ብኅልና ኪጽዕር ንዝረኣናዮ ትግራዋይ ጋዜጠይናን መንቓቕሒ ሕዝቢን ክንምጉስ፡ ኣጆኻ፡ በርትዕ፡ ኣገናዕ፡ ክንብሎ ሞራላዊ ደገፍናን ክንህቦን እዋኑ ኢዩ። https://borkena.com/wp-content/uploads/2025...
- Yesterday, 09:17
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: A blessed leader!
- Replies: 29
- Views: 511
Re: A blessed leader!
"ኣዬ ብሮፉርሸር ዘሜ ዘመሰሎ፡ ኣንተ ሃገራችን ለ10 ዓመታት “በሞግዚትነት ባስተዳደሩን” ሰዎች ቋንቋ፡ እኛ ደግሞ ሃገራችንን ከ30 ዓመታት በላይ “በገዙ” ሰዎች ቋንቋ፡ በየ ምርጫችንና ፍላጎታችን ብንጠቀም ምኑ ላይ ነው ችግርህ? ደሞ ዘገምተኛ ሆነህ እንጂ፡ በታሪክ በተከሰቱ የተለያዩ ምክንያቶም ኣማርኛ ለኢትዮጵያዉያን ተርፎ ለአጎራባች ሃገሮች መግባቢያ የሚሆን ቋንቋ ነው፡ ከትግርኛም፡ ከኦሮምኛም ከወዘተም በላይ ። እንደኛ እንደ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ከ...
- Yesterday, 05:06
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
- Replies: 52
- Views: 49546
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ኣብዛ ዓለምና ንሓቂ ደው ዝብሉ፡ ብፍልጠትን ብርድኢትን ብሰላማዊ ኣገባብን ሕዝቢ ዘንቕሑ ዜጋታት ዓለምና ኣፍልጦን ክብሪን ክንህቦም ይግባእ። ኣብ ቦለቲካ ዞባና፡ ከምዚ ዝዓይነቱ መትከላዊ ርድኢት ሰኒቑ፡ ንሕዝቢ ዞባና ነባሪ ሰላም ንምምጻዕ፡ ሰለም ከዬበለ ብኅልና ኪጽዕር ንዝረኣናዮ ትግራዋይ ጋዜጠይናን መንቓቕሒ ሕዝቢን ክንምጉስ፡ ኣጆኻ፡ በርትዕ፡ ኣገናዕ፡ ክንብሎ ሞራላዊ ደገፍናን ክንህቦን እዋኑ ኢዩ። https://borkena.com/wp-content/uploads/2025...
- Yesterday, 04:31
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Tigrayans are the Fathers' of Eritrean Nationalism
- Replies: 4
- Views: 225
Re: Tigrayans are the Fathers' of Eritrean Nationalism
ካብ መሶብ ፍልጠት እስከ ክነቋድሰኩም ኣይተስተዋሕድዎ፡ እዋኑ ቅንያት ፋስጋ[ፋሲካ] ኢዩ። እንሆ ሽሻይ እንሆ በረኸት! ካብ ኣኽሱም ፈሊሶም ኣብ ኣዛርና ካብዝሰፈሩ ተጋሩ ወለዲ ዝተወልዱ ኣይተ ወልደኣብ ወልደማርያም ፈለማ ትግራይ ትግርኚ ዚብሉ ዚነበሩ ትግራዋይ ዝመበቆሎም ቦለቲከኛን ጋዜጠኛን መምህር ኬንሻን ኢዮም ነቢሮም። ኣብ ሰሙናዊ ጋዜጣ ከምዢ ቢሎም ነቢሮም "ናይ ምሉእ ህዝቢ ትግርኛ ፤ ሃይማኖታውን ፖለቲካውን ሃረርታን ናፍቖትን ከኣ ኣብኣ [ኣብ ኣኽሱም] ኢዩ ተዓቑሩ...
- Yesterday, 03:10
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: A blessed leader!
- Replies: 29
- Views: 511
Re: A blessed leader!
እቲ ኣነ ዝፈትዎ ጾምሲ ሓቀኛ ጾም ኢሳይያስ 58፡1-6 1. ኣፍካ መሊእካ ጨድር፡ ኣይተቋርጽ፡ ድምጽኻ ኸም መለኸት ዓው ኣብል፡ ንህዝበይ ኣበሳኦም፡ ንቤት ያእቆብ ድማ ሓጢኣቶም ንገሮም። 2. ኣብ ጸጽባሕ ይደልዩኒ፡ መገድታተይ ኪፈልጡ ድማ ይፈትው። ከምቲ ጽድቂ ዚገብርን፡ ሕጊ ኣምላኹ፡ ዘይሓደገን ህዝብስ፡ ሕጊ ጽድቂ ኻባይ ይደልዩ። ናብ ኣምላኽ ኺቐርቡውን ይፈትው። 3 ስለምታይ ደኣ ጾምና፡ ንስኻ ድማ ዘይርኤኻና፡ ስለምታይከ ነፍስና ኣሕሳእና፡ ንስኻውን ግዱ ዘይገበርካ፧ ...
- 21 Apr 2025, 11:40
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
- Replies: 7
- Views: 278
Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
ዓድዋ፣ ክትመጸኩም ዲያ ክትከድዋ! ዓዲግራት፣ ከድኩማ’ዶ መጸት! እንደጠረጠርነው ዓወል ስዒድ የተባለው “ኣንቂ” ወደ ትግራይ ኣቅንቸ፡ ብርሃነ የተባለ ትግራዋይ የሕወሓት ‘ታጋይ’ ጋር ተገናኝቻለው ሲል፡ እኛ በፋሲካ በኣል ኣማካኝነት “ በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ኣዬ” የሚል የቅዱስ መጸሓፍ ቃል እየተነበበልን ነበር። ለማንኛውም ይህ ኣጥንት ቖጣሪ የነበረ ኣንቂ፡ በለቀቀው መልእኽት በ50፡23 ኛ ደቂቃ ላይ ሑመራን ወልቃይትን ጸለምትን “ክልል ትግራይ” ማለትም “Tigray...
- 21 Apr 2025, 11:36
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: The flip flaping nature of Wedi Medhin Berad supporters
- Replies: 62
- Views: 1182
Re: The flip flaping nature of Wedi Medhin Berad supporters
እንግዲህ ሑመራ ወልቃይት ጠገዴ የጎንደር ይሁን የትግራይ፡ የኢትዮጵያ መሆኑን ነው የምናዉቀው። ገለልተኛ ከመሆን ይልቅ፡ ካርታ ላይ ለኣንዱ ወገን ሸልመህ በማዳላት ቦለቲካዊ ምንዝርና ሲፈጸም በማጤናችን፡ ይህንን ተጠዪፈን ነው። ህዝቡ ጤና ያላቸው “ቦለቲከኞች” ሲፈጠሩለት፡ ሰካራም ቦለቲከኖች የፈጠሩትን መሬት ላይ ያለውን ውዝግብ፡ በሰላምና በፍቅር ሊፈታዉ ይችላል፡ የሚል ነው ኣቋማችን! እርስ በእርስ ለዘመናት የተዋለደን ህዝብ፡ በግድ እዚህ ክልል ውስጥ ግባ ብሎ ማዋከብ ...
- 21 Apr 2025, 11:32
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁን ፈጽሞ ወደ ማይምተው ሕያው ክርስቶስ ሄደ።
- Replies: 4
- Views: 102
Re: ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁን ፈጽሞ ወደ ማይምተው ሕያው ክርስቶስ ሄደ።
ኣሜን ወንድም ኣበረ። አንተንም እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሰህ! መልእክትህ እውነተኛዉን የክርስትና ትምህርት በሚገባ የሚያንጸባርቅ ሆኖ ስላገኘነው፡ ኣሁንም ኣሁንም ኣሁንም ጨማምሮ መንፈሳዊ እዉቀቱን እግዚኣብሔር ባንተ ላይ ያኑር።። የምታውቀውን ያልተበረዘውን ፍቅር ፍቅር የሚያውደውን የክርስትና ትምህርት ለማጋራትም ኣምላክ እድሉን ችሎታውንና መሻቱን ባንተ ላይ ያኑር፡ ምክንያቱም ብዙዎችን ከሲኦል ደጅ ልትታደግ ትችላለህና! ኣንተንም ሃገርህንም ህዝብህንም መድኃኒዓለም...
- 21 Apr 2025, 11:23
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: A blessed leader!
- Replies: 29
- Views: 511
Re: A blessed leader!
ኣቤት መልከስከስ፡ ኣቤት ውሽከታ ኣቤት መቀላወጥ! ጉድ በል ሱማሌው፡ ጉድ በል ኣፋሩ፡ ጉድ በል የእስልምና ጉዳዮች ጽህፈት ቤት፡ ይህ ወደል ተራ ካድሬ በኤርትራዊ ስም፡ ክፍፍልን መናቆርን መስበኩ ነው! እንዴት ያስጠላል እንዲህ በወንድሞች መካከል ጥላቻን መዝራት! ይህ ነፈዝ ተራ ካድሬ ኤርትራዉያን እንደማይወክለን፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መግለጥ እንወዳለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ። ሃይማኖት የግል ነው ኣገር ይጋራ ነው ሲባል ኣልሰ...
- 21 Apr 2025, 10:47
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
- Replies: 7
- Views: 278
Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!
እንግዲህ ሑመራ ወልቃይት ጠገዴ የጎንደር ይሁን የትግራይ፡ የኢትዮጵያ መሆኑን ነው የምናዉቀው። ገለልተኛ ከመሆን ይልቅ፡ ካርታ ላይ ለኣንዱ ወገን ሸልመህ በማዳላት ቦለቲካዊ ምንዝርና ሲፈጸም በማጤናችን፡ ይህንን ተጠዪፈን ነው። ህዝቡ ጤና ያላቸው “ቦለቲከኞች” ሲፈጠሩለት፡ ሰካራም ቦለቲከኖች የፈጠሩትን መሬት ላይ ያለውን ውዝግብ፡ በሰላምና በፍቅር ሊፈታዉ ይችላል፡ የሚል ነው ኣቋማችን! እርስ በእርስ ለዘመናት የተዋለደን ህዝብ፡ በግድ እዚህ ክልል ውስጥ ግባ ብሎ ማዋከብ ...
- 21 Apr 2025, 10:31
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁን ፈጽሞ ወደ ማይምተው ሕያው ክርስቶስ ሄደ።
- Replies: 4
- Views: 102
Re: ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁን ፈጽሞ ወደ ማይምተው ሕያው ክርስቶስ ሄደ።
ክርስትና እንዲህ እንዲህ ፍቅር ፍቅር ሲሸት ደስ ይላል! የጥላቻ መምህራን “ክርስትያን ነን” ሲሉ ደግሞ ያሳዝናል። ወንድም ኣበረን ለማመስገን ያህል ነው! ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁን ፈጽሞ ወደ ማይምተው ሕያው ክርስቶስ ሄደ። ጌታችን ክርስቶስ ህጽበተ እግር ለሓዋርያቶች አድርጎ እንደተሰናበታቸው፤ የሮማው ፓፕ እንድሁ በትንሳዔው ማዕምኑን ተሰናብቶ ሀዋርያዊ ግዳጁ...
- 21 Apr 2025, 10:27
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Wedi Medhin Berad skunis and Eritrean refugees
- Replies: 34
- Views: 974
Re: Wedi Medhin Berad skunis and Eritrean refugees
ይሄን ካድሬ ትንሽ ንቃቱን ለማጎልበት ያህል ነው። ከመጸሐፈ መክብብ ይዞታ እስቲ እናጋራው። መጽሓፈ መክብብ ምዕራፍ ፯፡ ፩-፭ ከመልካም ሽቱ መልካም ስም፡ ከመወለድ ቀንም የሞት ቀን ይሻላል። ወደግብዣ ቤት ከመሄድ ወደ ልቅሶ ቤት መሄድ ይሻላል፡ እርሱ የሰው ሁሉ ፍጻሜ ነውና፡ ሕያውም የሆነ በልቡ ያኖረዋልና። ከሣቅ ሓዘን ይሻላል ከፊት ሓዘን የተነሣ ልብ ደስ ይሠኛልና። የጠቢባን ልብ በልቅሶ ቤት ነው፡ የሰነፎች ልብ ግን በደስታ ቤት ነው። ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይ...
- 21 Apr 2025, 09:43
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Wedi Medhin Berad skunis and Eritrean refugees
- Replies: 34
- Views: 974
Re: Wedi Medhin Berad skunis and Eritrean refugees
ብሮፉርሸር ዘሜ ዘመሰሎ፡ ብሎጂክ ክነንገርግረካ እምበር። ኣባ ሳፔቶ ካህን ካቶሊክ ዚነበረ ክሳብ 1862 ኢዩ ይብሉካ ኣለዉ ተመራመርቲ። ድሒሩ ድሕሪ 7 ዓመት ኣብ ዓሰብ መሬት ካብ ሱልጣን ራሓይታ ዓዲጉ፡ ይብል ኣሎ እቲ ዘይሕሱ ታሪኽ። In 1862, Sapeto abandoned the priesthood and settled in Genoa, where with several interruptions he was to teach Arabic language and civilization for n...