Search found 3146 matches
- Today, 00:59
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: እኔ ሥራን የማዉቀዉ በወሬ ሳይሆን በተግባር ነዉ
- Replies: 0
- Views: 65
እኔ ሥራን የማዉቀዉ በወሬ ሳይሆን በተግባር ነዉ
እኔ ተወልጄ ያደኩኝ እንደ ብዙሃን የኢትዮጵያ ቤተሰቦች የኣርሶ ኣደሮች እና የኣርብቶ ኣደሮች ቤተሰብ ቤት ነዉ። ጥሮ ግሮ የሚኖር ቤተሰብ ቤት ማደግ ሥራን ከልጅነት ጀምሮ የማስተማር ጥቅም ኣለዉ። ወደ ኋላ ተመልሼ ሳስብ ብዙ ሥራዎችን ከልጅነቴ ጀምሮ መስራቴን ኣስታዉሳለሁ። እረኛ ነበርኩኝ። ማገዶ ሰብሳቢ ነበርኩኝ። ድኬ የሚባል ገፊ ነበርኩኝ። እንጨት ፈላጭ ነበርኩኝ። የጓሮ አጥር ማጠርን የምረዳ ነበርኩኝ። ለኣጥር ዛፍ ጥሎ መፍለጥ እና ማጓጓዝን የምረዳ ነበርኩኝ። ልጅ ሆ...
- Yesterday, 18:48
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: እግዝኣብሔርን የማያዉቁ፣ ኢትዮጵያን የማያዉቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርዚቲ ካፊቴርያ ልክፍቶች ዉርንጭላዎች
- Replies: 0
- Views: 105
እግዝኣብሔርን የማያዉቁ፣ ኢትዮጵያን የማያዉቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርዚቲ ካፊቴርያ ልክፍቶች ዉርንጭላዎች
እዚህ መድረክ ላይ ለ19 ዓመታት ገደማ የታገስኳቸዉ እና የታዘብኳቸዉ ናቸዉ። ኢትዮጵያ የተዋጣላቸዉ የሚባሉ ምሁራን ዬላትም ብዬ ታገስኳቸዉ። ከስደት በፊት የጥንት ኢትዮጵያ ነብይ፣ የአሓዱ ኣምላክ አባትን እስራኤላዊ ፕሮፌት ማለት ሃጥዓት እንጂ ቅዱስ ኣይዴለም ማለት ያልቻሉ ናቸዉ ብዬ ታዘብኳቸዉ። የስደት ዘመን የኢትዮጵያ ታሪክን ሳያጣኑ የራሳቸዉን ጎሳዎች የማያዉቁ፣ ምናልባትም የጥንት ኢትዮጵያ ፈረዖዎች ሐረጎችን ኣንዴ አማራ ነዉ፣ ሌላ ግዜ ኦሮሞ ነዉ ባይ ቅል እራሶች ና...
- Yesterday, 18:29
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Hoèrus እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽቅቅቅቅ
- Replies: 3
- Views: 278
Re: Hoèrus እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽቅቅቅቅ
የእግዝኣብሔር ፍርድህ ቢገባህ ንስሃ በገባህ። የእግዝኣብሔር መዝገብ ለብቻ፣ ለዳያብሎስ መዝገቡ ለብቻ። ሰዎች መለኮትን ፍሩ፥ ቁጥር 2 ኢትዮጵያዊ የነበረ ነብይን እስራኤላዊ ፕሮፌት ነበር ብሎ መስበክ ሃጥዓት እንጂ ቅዱስ ኣልነበረም ለማለት የኣዕምሮ ማነስ ካልሆነ ሌላ ምን ችግር ነበረህ? ፌዳቧ! ምነው ይህን የዘመዶቼ ትልቅ የሆነ ቅኔ ብልሽልሹን አእጣሺው! "እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ" አይባልም! ያ ተረት አይደለም ! ምናኛ አባባል ነው ተረቱ 'የ ሚሉሽ ባልሰማሽ ...
- Yesterday, 16:29
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Hoèrus እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽቅቅቅቅ
- Replies: 3
- Views: 278
Re: Hoèrus እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽቅቅቅቅ
የእግዝኣብሔር ፍርድህ ቢገባህ ንስሃ በገባህ።
ሰዎች መለኮትን ፍሩ፥ ቁጥር 2
ኢትዮጵያዊ የነበረ ነብይን እስራኤላዊ ፕሮፌት ነበር ብሎ መስበክ ሃጥዓት እንጂ ቅዱስ ኣልነበረም ለማለት የኣዕምሮ ማነስ ካልሆነ ሌላ ምን ችግር ነበረህ?
ሰዎች መለኮትን ፍሩ፥ ቁጥር 2
ኢትዮጵያዊ የነበረ ነብይን እስራኤላዊ ፕሮፌት ነበር ብሎ መስበክ ሃጥዓት እንጂ ቅዱስ ኣልነበረም ለማለት የኣዕምሮ ማነስ ካልሆነ ሌላ ምን ችግር ነበረህ?
“Fed_Up” wrote: Hoèrus እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽቅቅቅቅ
- 08 Jun 2026, 16:12
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ሃይማኖት ለጋላ፤ ታማኝነት ለውራጌ ልክ የጫማ ቁጥር የማይገኝላቸው። የአሩሲ ጋላ እስልምና ሃይማኖት ትርጉሙ ሳይገባው እስላምነኝ እያለ የሰው ልጅ ክርስቲያን በመሆኑ የሚያርድ።
- Replies: 5
- Views: 482
Re: ሃይማኖት ለጋላ፤ ታማኝነት ለውራጌ ልክ የጫማ ቁጥር የማይገኝላቸው። የአሩሲ ጋላ እስልምና ሃይማኖት ትርጉሙ ሳይገባው እስላምነኝ እያለ የሰው ልጅ ክርስቲያን በመሆኑ የሚያርድ።
ፈረዖ አክናተን። አሓዱ ኣምላክ። ፕሮፌት ሙሴ። መጽሓፍ ቅዱስ። ዘላለማዊ ሃጥዓት። ዘላለማዊ ፈወስ። በጣም ቀላል ሎጂክ። የአሓዱ ኣምላክ አባት ጥንታዊ ኢትዮጵያዊ ታላቁ ፈረዖ አክናተን። ከስደት በፊት ታላቁ ፈረዖ አክናተን ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ። ኢትዮጵያዊን እስራኤላዊ ማለት ዘላለማዊ ሃጥዓት። ኢትዮጵያዊን ኢትዮጵያዊ ማለት ዘላለማዊ ጽድቅ። ጥንት ግዜ እግዝኣብሔር ተገለጠ የተባለዉ አሓዱ ኣምላክ ላስባለዉ ኢትዮጵያዊ። በዚህ ዘመን ተዓምራትን የምያስቆጥር እግዝኣብሔር የ...
- 08 Jun 2026, 06:06
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ሃይማኖት ለጋላ፤ ታማኝነት ለውራጌ ልክ የጫማ ቁጥር የማይገኝላቸው። የአሩሲ ጋላ እስልምና ሃይማኖት ትርጉሙ ሳይገባው እስላምነኝ እያለ የሰው ልጅ ክርስቲያን በመሆኑ የሚያርድ።
- Replies: 5
- Views: 482
Re: ሃይማኖት ለጋላ፤ ታማኝነት ለውራጌ ልክ የጫማ ቁጥር የማይገኝላቸው። የአሩሲ ጋላ እስልምና ሃይማኖት ትርጉሙ ሳይገባው እስላምነኝ እያለ የሰው ልጅ ክርስቲያን በመሆኑ የሚያርድ።
የስምንተኛዉ ሺህ ዘመን እግዜር ዬለም ባዮች ሀሰተኛ ነብዮች፥ ከስደት በፊት ጀምሮ እግዜር ዬለም ያለ ገዳ ሆነ ገዳም ኣልነበረም። እግዜር ኣለ ብላችሁ ፈርሃ እግዜር የሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብን ማዋከብ ማቆም ለምን ተሳናችሁ? የአሓዱ ኣምላክ አባት ታላቁ ፈረዖ አክናተን ብሎም ፕሮፌት ሙሴ ብሎም ነብዩ ሙሳ እግዜር ኣለ ማለት እናንተ ግዜ ሲደርስ በምን ተዓምር ቆመ? እንደ ቡድሃ እግዜር ዬለም ማለት ተጋባባችሁ? በኣፄ ሀይለ ሥላሴ ላይ ኣድሮ የኢሳያስ እምቢ መልፋት መጀመር እግዝ...
- 06 Jun 2026, 18:48
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
Re: Jesus is a construct; never existed
Europe’s coming out of its Dark Age when the contents of the old Bible were literally believed to questioning their factuality cost it a lot during its Medieval anarchy. Questioning the factuality of its contents didn’t mean not believing in the existence of an Almighty. I know of no Renaissance man...
- 06 Jun 2026, 17:57
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
- 06 Jun 2026, 12:08
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
Re: Jesus is a construct; never existed
Amazing story ! Indeed Jesus Christ is Lord! Source: Amazing story ! Indeed Jesus Christ is Lord! Jesus is a construct; never existed The Council of Nicaea was held in 325 AD. De rerum natura, which was written in Greece in the first century Before Christianity, was uncovered and published in 1473 ...
- 06 Jun 2026, 02:48
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
Re: Jesus is a construct; never existed
The Council of Nicaea was held in 325 AD. De rerum natura, which was written in Greece in the first century Before Christianity, was uncovered and published in 1473 AD. Put roughly, Europe had a Dark Age between the Council of Nicaea in 325 AD and the uncovering and publication of De rerum natura in...
- 06 Jun 2026, 01:29
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነት
- Replies: 11
- Views: 910
- 06 Jun 2026, 01:12
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
Re: Jesus is a construct; never existed
Does a faithless who denied the existence of an Almighty have a scape route from the Almighty’s mysterious ways of revealing itself? Jesus was a person who lived a life until the time of being crucified. When he was crucified, he was not alone, there were others who died with him but get little atte...
- 06 Jun 2026, 01:05
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
- Replies: 11
- Views: 959
Re: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
የሚከተለዉን ርዕስ የጀመርኩኝ ያለምክንያት ኣልነበረም።
የጥንት ኢትዮጵያ ፈረዖዎች ተዓምራዊ አነሳስ በዚህ ዘመን
ጥንታዊ ኢትዮጵያ የስደት ንስሃ እንጂ የስቅለት ንስሃ ኣልነበራትም።
የጥንት ኢትዮጵያ ፈረዖዎች ተዓምራዊ አነሳስ በዚህ ዘመን
ጥንታዊ ኢትዮጵያ የስደት ንስሃ እንጂ የስቅለት ንስሃ ኣልነበራትም።
- 06 Jun 2026, 00:29
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: Jesus is a construct; never existed
- Replies: 13
- Views: 1148
Re: Jesus is a construct; never existed
በአደዋ ማግስት በትለር ደምቢ ዶሎ ሄዶ ኣስተምሮ እስከ ኣሁን ድረስ የኢትዮጵያን ሕዝብ ጎፍታ እየሱስ እያላችሁ ስታጃጅሉ እና እንደ ቡድሃዎች እግዝኣብሔር ዬለም ያላችሁ ለምን ነበረ? እግዝኣብሔር ዬለም ያለ ኦሮሞ ነኝ ባይ ከደምቢ ዶሎ ዉጪ ኣለ? Jesus is a construct; never existed Jesus was a person who lived a life until the time of being crucified. When he was crucified, he was not alon...
- 06 Jun 2026, 00:08
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነት
- Replies: 11
- Views: 910
Re: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነ
እኔ እዚህ መድረክ ላይ መሳተፍ የጀመርኩኝ ከ19 ዓመታት በፊት ነዉ። የእስራኤል ፕሮፌት ሙሴ የተባለዉ ከስደት በፊት የጥንት ኢትዮጵያ ታላቅ ፈረዖ የአሓዱ አምላክ ነብይ የነበረ መሆኑን ታሪኩን የደረስኩበት እዚህ መድረክ ላይ መሳተፍ ሳልጀምር በፊት ነበር። ይህ እና ሌሎች ተያያዥ የጥንት ኢትዮጵያ ታሪክ ለኢትዮጵያ ህዳሴ ብሎም ለሰዉ ልጆች ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ መሠረት የሚሆኑ ስለሆኑ እንወያይ ብዬ ምሁራንን መለፈግ የጀመርኩኝ እዚህ መድረክ ላይ መሳተፍ እንደጀመርኩኝ ነበር።...
- 05 Jun 2026, 22:59
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነት
- Replies: 11
- Views: 910
- 05 Jun 2026, 22:48
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነት
- Replies: 11
- Views: 910
Re: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነ
በዐለም ዙርያ የተከበሩ ኣፄ ሀይለ ሥላሴ ኢትዮጵያ ዉስጥ የእግዜር ቁጣ ባይኖርበት በእራሳቸዉ መኮንን የሚገደሉ ነበሩ? የእስራኤል ፕሮፌት ሙሴ የተባለዉ ዘበት የጥንት ኢትዮጵያ አሓዱ ኣምላክ አባት የነበረ መሆኑ በዕዉነት ይታረም ማለት ማንን በደለ? ኢትዮጵያ የስደት ንስሃ እንጂ የስቅለት ንስሃ ዬለባትም ማለት ማንን በደለ? እየሱስን የላከ እግዜር ዬለም እያለ እየሱስ በሉኝ ያለ ዳያብሎሳዊነት ማንን ጠቀመ? እግዜር ዬለም ላለ ዳያብሎስ የሰገደ ሌላ ቀርቶ እራሱን የጠቀመ ነዉ...
- 05 Jun 2026, 05:57
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነት
- Replies: 11
- Views: 910
Re: የታሪክ መጽሐፍ መቶ በመቶ እውነት የዘገበ ቢኖር የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ ብቻ ነው። ስለ ጋላ ታሪክ አልፋ እና ኦሜጋ ዜናሁ ለጋላ። አሁን የምናየው የጋላ የእንሰሳነት እና አረመኔነ
Fed_Up:
ጥያቄዉን መልስ፣ ከቻልክ።
ሙሴ ሴም ነበረ?
ጥያቄዉን መልስ፣ ከቻልክ።
ሙሴ ሴም ነበረ?
- 05 Jun 2026, 05:27
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
- Replies: 11
- Views: 959
Re: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
የዘመዴን ያማረባት ልብስ ለብሳ ዘለግ ብላ ቀብር ስትሄድ ሕልም ኣይቼ ማረፍዋን መርዶ መስማቴን ሳሰላስል እግዜር ዬለም ያለዉን ዳያብሎስ ልትቀብር የሄደች ይመስለኛል።
ምክንያቱም እንደዚህ ዐይነት ተዓምራዊ ሕልም የምያሳይ እግዜር ካልሆነ ሌላ ምንድነዉ?
እንደዚህ ዐይነት ተዓምራዊ ሕልም የምያሳይ እግዜር ነዉ ከተባለ መኖሩን ኣስመሰከረ ማለት ይሆናል። ኣይዴለም?
ምክንያቱም እንደዚህ ዐይነት ተዓምራዊ ሕልም የምያሳይ እግዜር ካልሆነ ሌላ ምንድነዉ?
እንደዚህ ዐይነት ተዓምራዊ ሕልም የምያሳይ እግዜር ነዉ ከተባለ መኖሩን ኣስመሰከረ ማለት ይሆናል። ኣይዴለም?
- 05 Jun 2026, 05:17
- Forum: Ethiopian News & Opinion
- Topic: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
- Replies: 11
- Views: 959
Re: ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት
እኔ ድሮ የማዉቀዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሃይማኖት መሪዎችን መሪህ ይሰማል። የአርሲ የኦርቶዶክስ፣ የእስልምና፣ እና የባህላዊ ሃይማኖት መሪዎች የማይተዋወቁ ናቸዉ? የሚተዋወቁ ከሆነ ተሰብስበዉ ለሕዝቡ ሰላም ማስፈን እንዴት ተሳነን ማለት ኣይችሉም? ጋዜጠኞችን ኣሳትፈዉ መወያየት ኣይችሉም? ይህ ኣንድ ሀሳብ ነዉ። የጥንታዊ ኢትዮጵያ ህዳሴ ብሎም ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ መሠረቱ ኣንድ የሆነ የጥንት ኢትዮጵያ ነብይ ፈረዖ የነበረ ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ ወይም ነብዩ ሙሳ የተባለ ነዉ...